Uncategorized

የግብርና ጥራትና ደህነት ባለስልጣን በ2017 የበጀት አመት ከመስክና ከመኸር ሰብሎች የጥራት ቁጥጥር ከተደረገበት12,720 ሄ/ር የዘር ማሳና 341,470 ኩ/ል በሚገመት የዘር ምርት ላይ የዘር ጥራት መስፈርትን ደረጃ ያሟላ 12,144.3 ሄ/ር የዘር ማሳና 333,799.3 ኩ/ል ምርት መገኘቱን ባለስልጣኑ አስታወቀ፡፡

በባለስልጣን መ/ቤቱ የዘር ጥራት ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት የሆኑት አቶ ጉርሜሳ እጀት የዳይሬክቶሬቱን የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት እንደገለፁት በመስክ የዘር ጥራት

Uncategorized

የፀረ-ተባይ ኬሚካል ነጋዴዎች የአሰራር መመሪያን ተከትለው መስራት እንዳለባቸው ተገለፀ፡፡

የአብክመ የግብርና ጥራትና ደህነት ባለስልጣን በባ/ዳር ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ በፀረ-ተባይ ኬሚካል ንግድ ላይ ለተሰማሩ ቸርቻሪና ጅምላ አከፋፋዮች የፀረ-ተባይ ኬሚካል አያያዝ፣ምንነት፣የሚያስከትለው

Uncategorized

የአብክመ የግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን 2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምን እየገመገመ ነው፡፡

የአብክመ የግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን 2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምን እየገመገመ ነው፡፡ በዕቅድ አፈፃፀም ግምገማው የሁሉም ቅርንጫፍ

Uncategorized

ጥራትና ደህንነቱ የተረጋገጠ የግብርና ግብዓት መጠቀም እስካልቻልን ድረስ የግብርና ልማትን በዘላቂነት ማረጋገጥ አይቻልም”

“ጥራትና ደህንነቱ የተረጋገጠ የግብርና ግብዓት መጠቀም እስካልቻልን ድረስ የግብርና ልማትን በዘላቂነት ማረጋገጥ አይቻልም” አቶ አጀበ ስንሻው የአብክመ ግብርና ቢሮ ም/ቢሮ

Scroll to Top