እያንዳንዱ ስራችን የተቋሙን ተልዕኮ ታሳቢ እና መሰረት ያደረገ መሆን አለበት
“አቶ ጥላሁን አላምነህ የአብክመ የግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን አማካሪ”
ኮምቦልቻ መጋቢት 8/2017 ዓ.ም (የግ/ጥ/ደ/ባ/) የአብክመ የግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን ለምስራቅ አማራ ቀጠና ለሚገኙ የጥራት ቁጥጥር ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና አጠናቋል።
በስልጠና ማጠቃለያው ወቅት ለተነሱ ሀሳብና አስተያየቶች ማብራሪያ የሰጡት የአብክመ የግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን አማካሪ አቶ ጥላሁን አላምነህ እንደ ተቋም በዋናነት የተሰጠን ተግባርና ኃላፊነት ጥራትና ደህንነታቸው የተረጋገጠ የግብርና ግብዓቶች ( የዕፅዋት ዘር፣ ፀረ ተባይ ኬሚካልና የአፈር ማዳበሪያ / ለአርሶ አደሩና ሌሎች ተጠቃሚዎች እንዲቀርብ በማድረግ…
See more





See insights and ads
All reactions:
13በአብክመ ግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን የደሴ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ገፅ and 12 others
